ኢትዮጲያ
ከ 3 ሚሊዮን አመታት በላይ ካስቆጠሩት ዘርፈብዙ ታሪካዊ ቅርሶችዋ፣ እንዲሁም ድንቅ የሆነው ተፈጥሮአዊ መስህቦችዋ ጋር፣ ኢትዮጲያ በእድገታዊ ራእይ እድገታዊ ለውጥን ልታስመዘግብ ያለች ምርጥ መዳረሻ ነች።
በአለማቸን ላይ ያሉ እንዲህ አይነት ቦታዎች ያላቸውን እውነተኛ አቅም ለማውጣት ካለው ትኩረት አንጻር ኢግል ሂልስ በኢትዮጲያ ውስጥ ኢንቨስት በማድረግ ላይ ነው። ለተለያዩ አገልገሎቶች ከሚውለው ግንባታዎቹ ጋር እንዲሁም የመኖሪያ ቤት አቅራቦቶቹ ጋር፣ ኢግል ሂልስ ሰዎች በራሳቸው ቤት ውስጥ ሆነው ኢትዮጲያን እንዲጎበኙ ሀሳቡን እያቀረበ ነው።
አዲስ አበባ
የሀገሪቱ መዲና፣ አዲስ አበባ ብዙ እንቅስቃሴ ያለባት የከተማ ማእከል እንዲሁም ጥሩ የሆኑ የንግድ እድሎች እና ባህላዊ የሚጎበኙ ቦታዎች ያሉባት ከተማ ናት። የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ECA) ዋና መቀመጫ እንደመሆንዋ መጠን አዲስ አበባ የ ‘አፍሪካ ፖለቲካ መዲና’ እንደሆነች እና የሀገሪቱን አዲስ እድገት እንደምትመራም ይታያል።
ቦታ
ላ ጌር፣ ማለትም በ ኢግል ሂልስ የታቀደው ማህበረሰብ በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የሚገኝ ሲሆን በታሪካዊው ላጌር ባቡር ጣቢያ ላይ የሚገኝ ነው። የከተማይቱን ቅርስ ከማክበር እንጻር፣ የመሬቱ ዳግም መቋቋም፣ ዘርፈብዙ ከ ከሆነው ታሪካዊ ዳራው አንጻር፣ ለኢኮኖሚው ተጨማሪ አቅም የሚሆን እና በሰዎች አእምሮ ውስጥ ትኩስ ሆኖ የሚቆይም ነው። ላ ጌር ያለ ምንም ችግር ከ አዲስ ቦሌ አለምአቀፍ አየር መንገድ እንዲሁም ከ ደቡብ ድንበር ደግሞ በባቡር ሊገኝ ይችላል።
ማስተር ፕላን
ኢትዮጲያ ውስጥ ካሉት አንድ ልዩ የሆነ የጋራ መኖሪያ ስፍራ የሚሆን ሲሆን፣ ላ ጌር 4000 መኖሪያ ቤቶችን በ 360,000 ሜትር ስኩዌር ቦታ ላየ የሚይዝ ይሆናል። ከነዋሪዎቹ የህይወት ዘይቤ ምርጫ እንጻር እና ኢኮኖሚውን ከማነቃቃት አንጻር፣ የንግድ የሆቴል፣ ችርቻሮ ንግድ እና የመዝናኛ ቦታዎችን በአረንጓዴ ፓርክ ዙሪያ የሚያካትት ይሆናል።